05/06/2026
🚨 ሰበር ዜና
በደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት፣ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ጥሰት ጥፋተኛ ተብሎ ከተገኘ በኋላ በንግዝዌ ምቹኑ (Ngizwe Mchunu) ላይ የእስር ማዘዣ ተሰጠ። ጉዳዩ ከጁሊየስ ማሌማ ጋር በተያያዘ የስም ማጥፋት ክስ እና የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ጥሰት ጋር የተያያዘ ነው።
መረጃ የፍትህ ደምጽ በዚህ ሚዲያ ላይ እናቀርባለን ይህ ፔጅ መቀመጫው ደቡብ አፍሪካ ስሆን ጠቅላለ በአለም ዙሪያ ያለውን መረጀውችን የምያከትት ስሆን ለሁልም አግልግሎቶች መልዕክቶች መጠቅም ይቻላል!!!
Cape Town
Be the first to know and let us send you an email when Ethiopians life in cape town posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to Ethiopians life in cape town: