Ethiopians life in cape town

Ethiopians life in cape town መረጃ የፍትህ ደምጽ በዚህ ሚዲያ ላይ እናቀርባለን ይህ ፔጅ መቀመጫው ደቡብ አፍሪካ ስሆን ጠቅላለ በአለም ዙሪያ ያለውን መረጀውችን የምያከትት ስሆን ለሁልም አግልግሎቶች መልዕክቶች መጠቅም ይቻላል!!!

🚨 ሰበር ዜናበደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት፣ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ጥሰት ጥፋተኛ ተብሎ ከተገኘ በኋላ በንግዝዌ ምቹኑ (Ngizwe Mchunu) ላይ የእስር ማዘዣ ተሰጠ። ጉዳዩ ከጁሊየስ ማሌማ ጋር...
05/06/2026

🚨 ሰበር ዜና

በደቡብ አፍሪካ ፍርድ ቤት፣ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ጥሰት ጥፋተኛ ተብሎ ከተገኘ በኋላ በንግዝዌ ምቹኑ (Ngizwe Mchunu) ላይ የእስር ማዘዣ ተሰጠ። ጉዳዩ ከጁሊየስ ማሌማ ጋር በተያያዘ የስም ማጥፋት ክስ እና የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ጥሰት ጋር የተያያዘ ነው።

Stop the harm and deport them the right way instead of using violence to fix the country.
04/06/2026

Stop the harm and deport them the right way instead of using violence to fix the country.

03/06/2026

EFF በስደታኞች ጉዳይን የ19 ዓመት ወጣት በማርች&ማርች መሪዎች ስለመገደሉ ድምጸቸውን እያሰሙ ነው

02/06/2026
በደቡብ አፍሪካ ሞሴል ቤይ በደቡብ አፍሪካ በሚገኙ የውጭ ዜጎች ጥላቻ ምክንያት አምስቱ ዜጎቿ መገደላቸውን ሞዛምቢክ ገልጻ፣ ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን ቢያረጋ...
02/06/2026

በደቡብ አፍሪካ ሞሴል ቤይ በደቡብ አፍሪካ በሚገኙ የውጭ ዜጎች ጥላቻ ምክንያት አምስቱ ዜጎቿ መገደላቸውን ሞዛምቢክ ገልጻ፣ ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን ቢያረጋግጥም። ሁከቱ የጀመረው በህገወጥ ስደተኞች ላይ በተነሳ ተቃውሞ ሲሆን በአስላ ፓርክ ወደ ጥቃት ማድረሱ የተነገረ ሲሆን፥ መኖሪያ ቤቶች የተቃጠሉበት እና በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተፈናቅለዋል። ሞዛምቢክ በበኩሏ ከ800 በላይ ዜጎቿ ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ 300 የሚደርሱት በራሳቸው ወደ አገራቸው የተመለሱ ሲሆን ከ500 በላይ የሚሆኑ ሌሎች ደግሞ ወደ አገራቸው የመመለሱ ዝግጅት ሲደረግ ተጠልለዋል።

ከብዙ ርቀት 7 መንግስታትን አቆርጣን ለምርጫ ተስትፈናል ብለን የ ስራ አጋዦች እርዳታ ምርጠና***** ድምጸችሁን ደቡብ አፍሪካ ለሉ ኢትዮጵያዊን ስደታኞች መከራና ስቀይ እየደረስብን ይገኛል ...
02/06/2026

ከብዙ ርቀት 7 መንግስታትን አቆርጣን ለምርጫ ተስትፈናል ብለን የ ስራ አጋዦች እርዳታ ምርጠና*****
ድምጸችሁን ደቡብ አፍሪካ ለሉ ኢትዮጵያዊን ስደታኞች መከራና ስቀይ እየደረስብን ይገኛል የመጡ ልዑካን የተስመሙባት ጉዳዮች በግልጽ አስፈጸም አካል ጋር ምን ውል አለ?

ብዙዎች ይህንን ልጅ የት ነው ብሎ ይጠይቀሉ እሱም ሀዲያ ነኝ ይላል ግን ሳሬዋናን ለብዙዎች እድታወውቅ ብዙ ተጺኖ ፈጥሯዋል" Samuel Lema ሰው ሁኑ!
02/06/2026

ብዙዎች ይህንን ልጅ የት ነው ብሎ ይጠይቀሉ እሱም ሀዲያ ነኝ ይላል ግን ሳሬዋናን ለብዙዎች እድታወውቅ ብዙ ተጺኖ ፈጥሯዋል" Samuel Lema
ሰው ሁኑ!

GIYANI TEENAGER KILLED IN MOSSEL BAY AMID XENOPHOBIC VIOLENCE. A 19-year-old teenager from Giyani in Limpopo's Mopani Di...
02/06/2026

GIYANI TEENAGER KILLED IN MOSSEL BAY AMID XENOPHOBIC VIOLENCE.

A 19-year-old teenager from Giyani in Limpopo's Mopani District was allegedly stabbed to death during violent xenophobic attacks in Mossel Bay, Western Cape.

The victim, Nhlamulo Sambo, was reportedly murdered on Sunday, 31 May, after a group of attackers allegedly mistook him for a foreign national when he was unable to speak isiXhosa. Sambo was a learner at Hillcrest Secondary School.

According to reports, the teenager was caught up in violent unrest that swept through the KwaNonqaba and Asla Park areas over the weekend. The attacks left communities in turmoil, forcing many residents to flee for safety.

The violence resulted in several homes being set alight, while approximately 400 displaced people were accommodated in emergency shelters arranged by the Mossel Bay Municipality.

The incident comes amid growing anti-immigrant sentiment in parts of South Africa, with campaigns calling for the removal of undocumented foreign nationals from the country gaining traction. The tragic death of Sambo has sparked outrage and renewed concerns over the impact of xenophobic violence on innocent residents.

Authorities are expected to investigate the circumstances surrounding the killing as calls grow for those responsible to be brought to justice.

Follow us for more updates.

በሰርጋቸው እለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች******************ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
01/06/2026

በሰርጋቸው እለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች
******************

ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል።

መልካም ሰበር ዜና ፦ከደቡብ አፍሪካ ታፈኖ ተወስዶ የነበረው  ህጻኑ ተገኝተዋል :: እልልልልልል 🙏🙏🙏ባለፈው ከአራት ቀን በፊት አንድ ህፃን በደቡብ አፍሪካ አባቱ ትምህርት ቤት እየወሰደ ከመ...
01/06/2026

መልካም ሰበር ዜና ፦
ከደቡብ አፍሪካ ታፈኖ ተወስዶ የነበረው ህጻኑ ተገኝተዋል :: እልልልልልል 🙏🙏🙏
ባለፈው ከአራት ቀን በፊት አንድ ህፃን በደቡብ አፍሪካ አባቱ ትምህርት ቤት እየወሰደ ከመንገድ ከአባቱ እጂ ተነጥቆ መወሰዱን በማግለጽ ብዙዎቻችሁ share እንዲታደርጉና በተገኘበት ጥቆማ እንድትሰጡ መጠይቃችንን ተስታውሳላችሁ::
ይህ ህፃን በብርቱ በፖሊስ ክትትል እና በሚተባበሩ ኢትዮጵያውያን እገዛ ተጋኝቶ ፖሊስ ህፃኑን ለቤተሰብ መስረከቡን ቤተሰብ በደስታ ገልፀዋል::

በጊዜው በፖሳትነው ቅጽበት ብዙዎቻችሁ በሰብአዊነት እና በፍጹም ቅን ልቦና ሼር በማድረግ እና በጸሎታችሁ ስለገዛችሁ ከልብ እናመሰግናለን
ለህፃኑ ቤተሰብና ለመላው ደቡብ አፍሪካ ለምትኖሩ ኢትዮጵያ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን ::

Address

Cape Town

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopians life in cape town posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ethiopians life in cape town:

Share