Adege email ICT Mashshalaqate Taadoshsi Techinology

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የ2015 ክህሎት ውድድር አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ። ክህሎት ለተወዳዳሪነት በሚል መሪ ሀሳብ ከግንቦት 14/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዲስ ...
31/05/2023

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የ2015 ክህሎት ውድድር አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ።

ክህሎት ለተወዳዳሪነት በሚል መሪ ሀሳብ ከግንቦት 14/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው የ2015 ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ፍፃሜውን አግኝቷል።

ውድድሩ ፍፃሜውን ሲያገኝ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ደረጃ በመውጣት ያሸነፉ ተወዳዳሪዎች ከአንድ መቶ ሺህ እስከ 80 ሺህ ብር ድረስ የማበረታቻ ሽልማት፣ ዋንጫ፣ ሜዳሊያ እና የእውቅና ሰርተፊኬት ተበርክቶላቸዋል።

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አስራ ሁለት ወርቅ፣ አራት ብር እና ሦስት ነሀስ በማግኘት በአጠቃላይ ውጤት አንደኛ በማግኘት የ2015 ክህሎት ውድድር አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል።

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዘጠኝ ወርቅ፣ ስአስር ብር እና ሰባት ነሀስ በማግኘት በአጠቃላይ ውጤት ሁለተኛ ደረጃን ሲይዝ፤ አዲስ አበባ ከተማ ደግሞ ሰባት ወርቅ፣ ስምንት ብር እና ሦስት ነሀስ በማግኘት ሦስተኛ ደረጃን በማግኘት ውድድሩን አጠናቋል።

እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ በራሴ መንገድ በመሄዴ ተጸጽቻለሁ፡፡ ይቅር በለኝ፡፡ ከኃጢአቴ እመለሳለሁ፡፡ እንድከተልህ አቅምን ስጠኝ፡፡ በአንተ አምናለሁ፡፡ ከኃጢአቴ ታድነኝ ዘንድም በአንተ እደገ...
22/10/2022

እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ በራሴ መንገድ በመሄዴ ተጸጽቻለሁ፡፡ ይቅር በለኝ፡፡ ከኃጢአቴ እመለሳለሁ፡፡ እንድከተልህ አቅምን ስጠኝ፡፡ በአንተ አምናለሁ፡፡ ከኃጢአቴ ታድነኝ ዘንድም በአንተ እደገፋለሁ፡፡ አዲስ ሰው አድርገህ ወደ መንግሥትህ አግባኝ፡፡ በጣም ስለወደድከኝና ኃጢአቴን ይቅር ስላልከኝ አመሠግንሃለሁ፡፡

”ይህንን ጸሎት ከልብህ ከጸለይክ በእግዚአብሔር ቃል ሥልጣን መሠረት እነግርሃለሁ፤ አንተ ልጁ ሆነሃል፤ መዳረሻህ ወደ ሆነው ወደ መንግሥተ ሰማያትም በስኬት ጉዞ ጀምረሃል፡፡

“በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም።”  ኢያሱ 1፥5
22/10/2022

“በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም።”
ኢያሱ 1፥5

የኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር     የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ    ታየ ህዝባዊነት ዳር እስከ ዳር በርቶ፣    ለሰላም ለፍትሕ  ለህዝቦች ነፃነት     በእኩልነት  በፍትህ ቆመናል ባ...
17/10/2022

የኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር

የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ
ታየ ህዝባዊነት ዳር እስከ ዳር በርቶ፣
ለሰላም ለፍትሕ ለህዝቦች ነፃነት
በእኩልነት በፍትህ ቆመናል ባንድነት፣
መሰረተ ፅኑ ስብዕናን ያልሻርን
ህዝቦች ነን ለስራ በስራ የኖርን፣
ድንቅ የባህል መድረክ የአኩሪ ቅርስ ባለቤት
የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ህዝብ እናት ፣
እንጠብቅሻለን አለብን አደራ
ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ።

15 ኛው ብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ዛሬ ሰኞ 07/02/15 ዓ.ም
"ሰንደቅ አላማችን የብዝሃነታችን መገለጫ የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል‼

13/10/2022

የተዘረጉ ዘመናዊ የክፍያ አማራጮችን በመጠቀም የፍጆታ ሂሳብ ለመክፈል የሚያጠፉትን ጊዜ፣ወጭና ሊደርስብዎ የሚችለውን እንግልት ያስቀሩ!!

............... ማንን ላግባሽ . ❔ሰው አባቱንና እናቱን ስተው ፣የራሱን ኤኮኖሚ ሲያዘጋጁና ሲያደራጁ (በስሜትና በአመለካከት) ሲበስል ለጋብቻ ደርሷል ማለት ነው። የአካልና የአመለካ...
03/10/2022

............... ማንን ላግባሽ . ❔
ሰው አባቱንና እናቱን ስተው ፣የራሱን ኤኮኖሚ ሲያዘጋጁና ሲያደራጁ (በስሜትና በአመለካከት) ሲበስል ለጋብቻ ደርሷል ማለት ነው። የአካልና የአመለካከት ብስለት በምርጫ ወቅት አስፈላጊ ነው። ጋብቻ ባህሪ ነው። በእምነት አገባለሁ ብሎ ያለምንም ዝግጅት ማግባት አደገኛ ነው። ችግር ውስጥ ይጥላል። በመሆኑም ጋብቻ በሚመሠረትበት ወቅት የሚከተሉት ጉዳዮች ለስተዋለ ይገባቸዋል :-

24/09/2022

Baga Ayyaana Irreechaa geessan!

Yeroo Ayyaanaa kanatti suuraa baareedaa fi qulqullina olaanaa qabu ka'uuf teknolojii kana fayyadamaa!👇👇👇👇

Teknolojii kana buufachuuf liinkii gadi tuqaa!👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://bbcko.com/aappii-suuraa-akka-ajaaibaatti-bareechee-isiniif-kaasu/
Waliif qooda👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

ที่อยู่

Ban Tha Sida

เบอร์โทรศัพท์

+251983241526

เว็บไซต์

แจ้งเตือน

รับทราบข่าวสารและโปรโมชั่นของ Adege emailผ่านทางอีเมล์ของคุณ เราจะเก็บข้อมูลของคุณเป็นความลับ คุณสามารถกดยกเลิกการติดตามได้ตลอดเวลา

แชร์