03/06/2026
ውድ የኦርቢት ቤተሰቦች:
በአርሰናል እና በፒኤስጂ መካከል ባለፈው ቅዳሜ በተደረገው የሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ የመጀመሪያውን ግብ ማን ያስቆጥራል የሚለውን የግምት ቻሌንጅ እጅግ በጣም በርካታ ቤተሰቦቻችን ተሳትፋችሃል:: ስለተሳትፋችሁ ከልብ እናመሰግናለን::
ግምቱን በትክክል ያገኙና ተያያዥ ህግጋቶችን ያሟሉ ትክክለኛ ገማች ባለእድለኞችን የመለየት ስራ እየሰራን እንገኛለን::
ሁሉንም ባለእድለኞች ከሁሉም የሶሻል ሚዲያ ገፃቻችን ላይ አጥረትን የሶስት ባለእድለኞችን እጣ ምናወጣበት ቀን ቅዳሜ ሰኔ 12, 2018 ዓ.ም. ይሆናል::
እስከዛ ድረስ በትእግስት ስለምትጠብቁን እያመሰገንን ቤተሰብነታችሁ እንደሁልጊዜው አይለየን እንላለን::
ማሳሰቢያ
ጨዋታው ካለቀ በሃላ የሚደረጉ ማንኛውም አይነት ግምት የማስተካከል ስህተቶች ለቀጣይ ከሚኖሩን አጏጊ ቻሌንጆች ውጪ ያስደርጋል::
መልካም እድል!
ኦርቢት ኤሌክትሮኒክስ
በልዩነት የሚመርጡት! #1 Eyuel Buree @ባርኮት solomon yeabsira_addisu