28/04/2026
ይህ የታሪክ መጽሐፍ በ #ወገንፈንድ በኩል ለእርሶ እና ለቤተሰቦዎት አብረው ያሳትሙ።
እንዴት? እንዴት ማለት ጥሩ ነው።
እርሶ በወገፈንድ ላይ በሚፈልጉት የመጽሕፍት ቁጥር ልክ ይከፍላሉ። መጽሐፉ ሲታተም አምስት ኪሎ ከሚገኘው አርጋኖን መጻሕፍት መደብር አሳታሚ እና አከፋፋይ በመሄድ ይወስዳሉ። ወይም በፖስታ ይላኮለታል። ይህን ሲይደርጉ ድንቅ የሆኑ ደራሲያንን ያተጋሉ፤ ያበረታታሉ። እርሶም በቅድሚያ የሚያነቡት መጽሐፍ ያገኛሉ።
ወገንፈንድ ይህን ለሁሉም ጸሐፊዎች የፈጠረው መንገድ ነው።
Mengistu Gobezie
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ አብረን እናሳትም