Ethiopian Information Technology Professionals in the Daispora

Ethiopian Information Technology Professionals in the Daispora Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethiopian Information Technology Professionals in the Daispora, Computer Company, Washington D.C., DC.

The main purpose of this association is to inspire Ethiopian Information Technology professional to contribute back to community in terms of skills, knowledge and leadership to make a difference.

09/27/2025

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለመስቀል ደመራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

መልካም በዓል !!

03/13/2022
02/26/2022
11/19/2021
07/22/2021

An online MBA for less than $5,000. Attend from anywhere at your convenient date and time. For more information and application please visit www.act.edu.et.

07/07/2021

የመንግስታቱ ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚያካሂደውን ስብሰባ በመቃወም ሰልፍ ሊካሄድ ነው

በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙሪያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የሚያካሄደውን ስብሰባ በመቃወም በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የሚኖሩ ዳያስፖራዎች በኒው ዮርክ ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርጉ መሆኑ ተገለጸ።

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ ግብጽ ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም ስብሰባ ያደርጋል።

በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በኒው ዮርክ ከተማ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተገኝተው የጸጥታው ምክር ቤት በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ የሚያደርገውን ስብሰባ ይቃወማሉ።

ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ስብሰባውን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን በዋሺንግተን ዲሲ የሰላምና አንድነት ግብረ ሃይል ኢትዮጵያ አስተባባሪ አቶ ጣሰው መልዐከ ሕይወት ለኢዜአ ገልጸዋል።

"የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የሕልውና ጉዳይ ነው። ግድቡን አስመልክቶ የአረብ ሊግና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጣልቃ ገብነት ተቀባይነት የለውም" ይህንንም እንቃወማለን ብለዋል አስተባባሪው።

የሶስትዮሽ ውይይቱ በአፍሪካ ሕብረት አዳራዳሪነት መቀጠልና መፍትሔ ማግኘት እንዳለበትም ተናግረዋል።

ከዚህም አኳያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በግድቡ ዙሪያ የሚያደርገው ስብሰባ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ ዳያስፖራዎች ስብሰባውን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፉን እንደሚያከናውኑ አመልክተዋል።

የሰልፈኞቹ ተወካዮች በስብሰባው ላይ ለሚሳተፉ ዲፕሎማቶችና በተመድ ለሚገኙ ዲፕሎማቶች የተቃውሞውን መልዕክቶች የሚገልጽ ደብዳቤ እንደሚያስገቡና በራሪ ወረቀቶችን እንደሚሰጡም ገልጸዋል።

በሰላማዊ ሰልፉ ላይ በኒው ዮርክ፣ ኒው ጀርሲ፣ ቦስተን፣ ኮኔቲከት፣ ቨርጂኒያ፣ ዴልዌር፣ ፔንሲልቫኒያ ፣ ዋሺንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድና በሌሎች አካበቢዎች የሚገኙ ኢትዮጵያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ኢትዮጵያ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እየደረሰባት ያለውን ጫና በመቃወምና በመመከት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ለአገሩ አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሚገኝና የሐሙሱ ሰልፍም የዚሁ አካል መሆኑን ተናግረዋል።

የተቃውሞ ሰልፉ በአሜሪካ ሰዓት አቆጣጠር 1:00 pm ወይም በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይ እንደሚጀመር ጠቁመዋል።
ሰልፉን በዋሺንግተን ዲሲ የሰላምና አንድነት ግብረ ሃይል ኢትዮጵያ፣ በኒው ዮርክ ከተማ የሚገኘው ተስፋ በኢትዮጵያ ቡድን አባላትና ሌሎች አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን እንዳስተባበሩት አክለዋል።

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተግባር ምክር ቤት ጊዜያዊ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አለማየሁ ስለሺ ÷ በአሜሪካ የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የፊታችን ሐሙስ በሚካሄደው ሰልፍ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።

ዳያስፖራው በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በገንዘብ፣ በጉልበትና በእውቀት የሚያደርገውን ድጋፍ በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላልም ብለዋል።(FBC)

ለተጨማሪ ዜና እና መረጃዎች https://bit.ly/3yAQNDb

11/07/2018

Address

Washington D.C., DC

Telephone

+12404291445

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Information Technology Professionals in the Daispora posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share