09/03/2026
በኢትዩጵያ የመጀመሪያው F35 RC ጀት በተሳካ ሁኔታ አብርሪያለሁ።
ይህ የኔ የጀት ፕሮጀክት ከ8 ሙከራ ቡሃላ በ9ኛው በተሳካ ሁኔታ ከመሬት ተነስቶ በረረ! ✈️
ነገር ግን ይህ መጨረሻ አይደለም — መጀመሪያ ብቻ ነው።
የኔ የመጨረሻ ግብህ ምንድነው ብለው ለሚጠይቁ ግቤ ኢትዮጵያ በአየር ቴክኖሎጂ ጠንካራ ኃይል እንድትሆን ማግደል ነው።
ታሪክ ያሳያል፤ አንድ ሰው ያለው ራዕይ አገርን ሊቀይር ይችላል።
2005 ዓ.ም. አንድ ተማሪ የነበረው Selçuk Bayraktar በትንሽ የድሮን ፕሮቶታይፕ ጀመረ።
ዛሬ ግን ቱርክ በድሮን ቴክኖሎጂ ዓለም ውስጥ ታላቅ ኃይል ሆናለች።
እኔም የምሰራው ይህን መንገድ በመከተል ነው።
ዛሬ ትንሽ RC ጀቶች ነው፤
ነገ ግን የኢትዮጵያን አየር ኃይል እና አቪዬሽን ቴክኖሎጂ ለማጠናከር የሚረዳ ትልቅ ራዕይ ነው።
አንድ ቀን ኢትዮጵያ ደግሞ ሰማይን ትቆጣጠራለች። ✈️
ቀጣዩ ፕሮጀክት ከዚህ የበለጠ
- ትልቅ
- ኃይለኛ
- የበለጠ የተራቀቀ
ይሆናል።
ይህን ራዕይ ለመቀጠል ድጋፍዎ እጅግ አስፈላጊ ነው።
ከዓለም ውጭ ያሉ ሰዎች በ https://buy.stripe.com/5kAaGK6sV4pjaUo001 Stripe አካውንት ስፖንሰር መሆን ይችላሉ።
ለተጨማሪ መረጃ ወይም ለመገናኘት
Telegram:
እንደ አንድ ሆነን ብንሰራ — ትልቅ ነገር እንገነባለን። 🚀
#ኢትዮጵያ #ቴክኖሎጂ